
Dietrich Rogge, Founder & CEO, Rockstone Real Estate
Vision
KEFITA will be a best-in-class real estate development, combining international best practices while also being a genuinely Ethiopian building both in terms of design and amenities.
I started ROCKSTONE in 2013, today we have 3 offices in Berlin, Hamburg, and Munich in Germany, and by 2018 we expanded into Lisbon in Portugal and thereafter Madrid in Spain to diversify into other European countries. Next to diversifying my business, I started exploring real estate business opportunities in East Africa, and one of my closest friends and also now business partner pointed to Ethiopia.
When I first arrived in Addis, I instantly fell in love with the country, its genuine culture, the warmth of its people and the metropolitan character of its capital, Addis Ababa. On a business level, it quickly became clear to me that, similar to other metropolises around the world, there is also a housing crisis in Addis namely, lack of trust in the real estate market, lack of building quality, and lack of foreign capital. Next to addressing these specific reasons by forming a very strong team together with our local partner Bigar, and US-based private equity firm Cerberus, all of whom have a long-term interest in Ethiopia, we defined a clear strategy.
ሮክስቶን
ሮክስቶን የተሟላ የሪል ስቴት ልማትና የኢንቨስትመንት አስተዳደር አገልግሎት የሚሰጥ በጀርመን፣ ስፔን እና ፖርቹጋል እንዲሁም በኢትዮጵያ ቢሮዎች ያሉት መቀመጫውን በጀርመን ያደረገ የግምባታ ተቋም ነው። በ 2018 እ.ኤ.አ በአፊሪካ የመጀምሪያው የሆነውን ቢሮውን ለመክፈት ኢትዮጵያን መርጧል።
Rockstone's focus is on high-end residential and commercial real estate projects. Typical project size is €25-75 million in prime CBD or residential locations, providing professional services, modern designs and sustainable construction qualities.
በአሁን ሰአት 650 ሚልየን ዶላር የሚያወጡ ፕሮጀክቶችን በመገንባት ላይ ሲሆን ሮክስቶን ሪል ስቴት ላይ ያለውን የካበተ ልምድ ከራሱ መነሻ ካፒታል እና ንቁ የሪል ስቴት አስተዳደር ጋር አጣምሮ ስራ ላይ ያውላል።
ቢጋር
ቢጋር አልሚዎች እና ገንቢዎች በ2012 እ.ኤ.አ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በአራት አጋሮች የተቋቋመ ሲሆን በስነ-ህንጻ፣ ምህንድስና፣ የከተማ ልማት እና በፕሮጀክት አስተዳደር ከ40 ዓመታት በላይ የካበተ ልምድ አለው።
ባለሞያዎቹም ውጤታማ ንድፍን እና የግምባታ ሂደትን በግምባታ ዘርፉ ውስጥ ከፍ ለማድረግ የሚተጉ ናቸው። ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጠውም በጋራ መስራትን፣ ውይይትን፣ ውጤታማ ክርክርን እና ለውጥን ያለመ ጥናትና ምርምር እንዲሁም በአንዳንድ ምሳሌዎች እንዳስመሰከረው የተገነባውንም አከባቢ ማስጠበቅ ላይ ነው። ቢጋር ከመነሻው ጀምሮ በኢትዮጵያ ለመንግስትም ሆነ ለግሉ ዘርፍ እንዲሁም ለዲፕሎማቲክ ማሕበረሰቡ መጠነ ሰፊ የግምባታ ስራዎችን ለመስራት በኃላፊነት ሲንቀሳቀስ ቆይቷል። ቢጋር ከ 5 - 50 ሚልየን ዶላር የወጣባቸው ፕሮጀክቶች ላይ በንድፍ ስራና ፕሮጀክት በማስተዳደር ተሳትፏል።
በተጨማሪም ቢጋር የመልሶ ማስዋቢያ ፕሮጀክቶች ላይ በመሳተፍ በአዲስ አበባ እንዲሁም በሌሎች የአገሪቷ መዳረሻዎች የሚገኙ ዝነኛ ህንጻዎችን እድሳት ክትትል አድርጓል።
ሴርቤረስ
ይህ በኢትዮጵያ የሚገኘው ልማት በ2018 እ.ኤ.አ ሴርቤረስ ካፒታል ማኔጅመንት ከተሰኘው ድርጅት ጋር በሽርክና የተመሰረተ ነው።
በ 1992 እ.ኤ.አ የተመሰረተው ሴርቤረስ በተለያዩ ኢንቨስትመንት አማራጭ መስኮች በዓለም አቀፍ ደረጃ መሪ ሲሆን 42 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ንብረት በሪል እስቴት፣ ብድር እና የግል ንብረት አስተዳደሮች ውስጥ አሉት።
Cerberus Frontier (formerly SGI Frontier Capital) is Ethiopia's first Private Equity investor, with over 11 years experience in the country.
Cerberus Real Estate has invested approximately $29 billion of equity in more than 575 transactions around the world, making it one of the world's largest global Real Estate investors.
ኡርኮ ሳንቼዝ አርክቴክቶች
በንድፍ ልህቀትና በአፍሪካ ምርጥ ስራዎቹን በማስመስከር ሽልማትና እውቅና ማግኘት የቻለ መቀመጫውን በኬንያ እና ስፔን ያደረገ በምስራቅ አፍሪካ፣ አውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን የከወነ ተቋም ነው።
የኡርኮ ሳንቼዝ ባለሞያዎች ሃሳቦችን ለማንሸራሸር ዝግጁ የሆኑ፣ ከተለያዩ አገራት የተውጣጡና በዓለም አቀፍ የምህንድስና መድረክ ላይ ያሉ ኮኮቦች ናቸው።
ኡርኮ ሳንቼዝ ለእያንዳንዱ ፕሮጀክት የካበተ ልምዱን ተጠቅሞ በአዳዲስ ፈጠራዎች የተሞሉና ለተለዋዋጭ ሁኔታዎች ምቹ የሆኑ ገጽታዎች ያላቸው የስነ-ህንጻ ንድፎችን ያበጃል። ፕሮጀክቶቹም በመጠን፣ በውስብስብነታቸው እና በሚሰጡት አገልግሎት አይነታቸው እጅግ የተለያዩ ናቸው። ከሁሉም በላይ ደግሞ ተቋሙ በደንበኞች ዘንድ ታማኝነትን ማግኘትን እና ጽንሰ-ሃሳቦቹን አቻ በማይገኝለት መንገድ ወደ ተግባር እና አፈጻጸም መቀየርን በእሴትነት ይዞ ይንቀሳቀሳል።